እንጎችት

ከውክፔዲያ

እንጎችት Stephania abyssinica ወይም ያይጥ ሐረግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

ሌሎች ስሞች በአንዳንድ ምንጭ «ክብ ቅጠል» እና «እጸ ኢየሱስ» ተገኝተዋል።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

«መሬት ለመሬት የሚሳብ ሐረጉ ቅጠሉ ክብነት ያለው።» - አቢሲኒካ

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የመላው እንጎችት ተክል ውጥ የላም ደዌ ጡት፣ በሰውም ቂጥኝ እና ቁርባ ለማከም ይጠቀማል ከዚህም በተጨማሪ ምስጢረ ጥበብ የሚገልፅበት መንገድ አለው ።[1]

በሌላ ጥናት እንደ ተዝገበ፣ የቅጠልና የአገዳው ጭማቂ ለሆድ ቁርጠት መጠጣት፣ የአገዳው ለጥፍ ለኪንታሮት መለጠፍ፣ በተደቀቀው ቅጠል መታጠብ ለ«ግርፍታ» (ትኩሳትራስ ምታት) ማከም ይጠቀሳል።[2]

የሥሩ ዱቄት በጤፍ ተጋግሮ ለቁርጥማትሪህአንጓ ብግነት ይበላል።[3]


  1. ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.
  2. ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
  3. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች