ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ሐምሌ 22

ከውክፔዲያ
  • ፲፰፻፳፰ ዓ/ም በፓሪስ ከተማ በፈረንሳይ አብዮት እና በ’ናፖሌዎናዊ ጦርነቶች’ ሕይወታቸውን ላጡ ፈረንሳውያን ወታደሮች መታሰቢያ የቆመው ‘የድል ቅስት’ (Arc de Triomphe) ተመረቀ።
  • ፲፰፻፺፪ ዓ/ም በአድዋ ጦርነት ጊዜ የኢጣልያ ንጉሥ የነበሩት ቀዳማዊ ኡምቤርቶ፣ ጋኤታኖ ብሬስኪ በተባለ ነፍሰ ገዳይ እጅ ሞቱ።