የ1966 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
የ1966 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
---|---|
![]() ይፋዊ ምልክት
|
|
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ![]() |
ቀናት | ከሐምሌ ፬ እስከ ሐምሌ ፳፫ ቀን |
ቡድኖች | ፲፮ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች) |
ቦታ(ዎች) | ፰ ስታዲየሞች (በ፯ ከተማዎች) |
ውጤት | |
አሸናፊ | ![]() |
ሁለተኛ | ![]() |
ሦስተኛ | ![]() |
አራተኛ | ![]() |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፴፪ |
የጎሎች ብዛት | ፹፱ |
የተመልካች ቁጥር | 1,635,000 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ![]() ፱ ጎሎች |
← ![]() ![]() |
የ1966 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፰ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሐምሌ ፬ እስከ ሐምሌ ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. በእንግሊዝ ተካሄዷል። እንግሊዝ ምዕራብ ጀርመንን ፬ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።