የ1966 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ከውክፔዲያ

የ1966 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
የውድድሩ ዝርዝር
አስተናጋጅ  እንግሊዝ
ቀናት ከሐምሌ ፬ እስከ ሐምሌ ፳፫ ቀን
ቡድኖች ፲፮ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች)
ቦታ(ዎች) ፰ ስታዲየሞች (በ፯ ከተማዎች)
ውጤት
አሸናፊ  እንግሊዝ (፩ኛው ድል)
ሁለተኛ  ምዕራብ ጀርመን
ሦስተኛ  ፖርቱጋል
አራተኛ  ሶቪዬት ሕብረት
እስታቲስቲክስ
የጨዋታዎች ብዛት ፴፪
የጎሎች ብዛት ፹፱
የተመልካች ቁጥር 1,635,000
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) ፖርቱጋል ዩሴቢዮ
፱ ጎሎች
ቺሌ 1962 እ.ኤ.አ. ሜክሲኮ 1970 እ.ኤ.አ.

የ1966 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፰ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሐምሌ ፬ እስከ ሐምሌ ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. በእንግሊዝ ተካሄዷል። እንግሊዝ ምዕራብ ጀርመንን ፬ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።