የ1970 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
Appearance
Page መለጠፊያ:Modul:Infobox/styles.css has no content.Kategori:Artikel yang menggunakan kotak info yang tidak memiliki kolom data
መለጠፊያ:Short descriptionየ1970 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፱ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፳፫ እስከ ሰኔ ፲፬ ቀን ፲፱፻፷፪ ዓ.ም. በሜክሲኮ ተካሄዷል። ይህ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ በሰሜን አሜሪካ የቀረበው የዓለም ዋንጫ ነው። ብራዚል ጣሊያንን ፬ ለ ፩ በመርታት ለ፫ኛ ጊዜ ውድድሩን አሸንፏል። የጁልስ ሪሜት ዋንጫ ለመጨረሻ ጊዜ በዚህ ውድድር የተሸለመ ሲሆን ተሸላሚው የብራዚል ቡድን እስከ መጨረሻው ዋንጫውን እንዲይዝ ተፈቅዶለታል።