የ1974 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
Appearance
Page መለጠፊያ:Modul:Infobox/styles.css has no content.Kategori:Artikel yang menggunakan kotak info yang tidak memiliki kolom data
መለጠፊያ:Short descriptionየ1974 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፮ እስከ ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. በምዕራብ ጀርመን (ምዕራብ በርሊንንም ጨምሮ) ተካሄዷል። ያሁኑ የዓለም ዋንጫ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሸለመው በዚህ ውድድር ነው። ምዕራብ ጀርመን ኔዘርላንድስን ፪ ለ ፩ በመርታት ለሁለተኛ ጊዜ ዋንጫውን ወስዳለች።
