የ1978 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
Appearance
Page መለጠፊያ:Modul:Infobox/styles.css has no content.Kategori:Artikel yang menggunakan kotak info yang tidak memiliki kolom data
የ1978 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፩ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፳፬ እስከ ሰኔ ፲፰ ቀን ፲፱፻፸ ዓ.ም. በአርጀንቲና ተካሄዷል። አርጀንቲና ኔዘርላንድን ፫ ለ ፩ በተጨማሪ ሰዓት በመርታት ዋንጫውን አሸንፋለች። የውድድሩ ይፋዊ ኳስ አዲዳስ ታንጎ ነበር።