የ1978 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
Appearance
የ1978 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
---|---|
![]() ይፋዊ ምልክት
|
|
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ![]() |
ቀናት | ከግንቦት ፳፬ እስከ ሰኔ ፲፰ ቀን |
ቡድኖች | ፲፮ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች) |
ቦታ(ዎች) | ፮ ስታዲየሞች (በ፭ ከተማዎች) |
ውጤት | |
አሸናፊ | ![]() |
ሁለተኛ | ![]() |
ሦስተኛ | ![]() |
አራተኛ | ![]() |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፴፰ |
የጎሎች ብዛት | ፻፪ |
የተመልካች ቁጥር | 1,546,151 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ![]() ፮ ጎሎች |
ኮከብ ተጫዋች | ![]() |
← ![]() ![]() |
የ1978 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፩ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፳፬ እስከ ሰኔ ፲፰ ቀን ፲፱፻፸ ዓ.ም. በአርጀንቲና ተካሄዷል። አርጀንቲና ኔዘርላንድን ፫ ለ ፩ በተጨማሪ ሰዓት በመርታት ዋንጫውን አሸንፋለች። የውድድሩ ይፋዊ ኳስ አዲዳስ ታንጎ ነበር።