ያዕቆብ-ሃር
Appearance
(ከያዕቁብ-ሃር የተዛወረ)
==
| ያዕቆብ-ሃር መሩሰሬ | |
|---|---|
![]() | |
| የያዕቆብ-ሃር ጥንዚዛ ምልክት | |
| የግብጽ ፈርዖን | |
| ግዛት | 1742 ዓክልበ. ግ. |
| ቀዳሚ | ዋዛድ |
| ተከታይ | የለም |
| ሥርወ-መንግሥት | 14ኛው ሥርወ መንግሥት |
==
ያዕቆብ-ሃር ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1742 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ።
ያዕቆብ-ሃር በነገስታት ዝርዝሮች አልተዘረዘረም። የሚታወቀው ከ፳፯ የጥንዚዛ ማህተሞች ነው። እነዚህ ማኅተሞች በከነዓንና በኩሽ ሲገኙ የንግድ ተጽእኖ ስፋት ያሳያል።
መምህር ኪም ራይሆልት እንዳሰረዳው፣ ያዕቆብ-ሃር የሂክሶስ (፲፭ኛው ሥርወ መንግሥት) ፈርዖን ሳይሆን መጨረሻ ቅርስ የተገኘለትየ፲፬ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ነበር። ከእርሱ በኋላ ፈርዖኖች ለጌሤም እንደተፈቀዱ አይመስልም።
- የ ዐ ቀ በ ሀ ረ
| ቀዳሚው ዋዛድ |
የአባይ ወንዝ አፍ (ጌሤም) ፈርዖን | ተከታይ የለም |
