Jump to content

ደስታየሁ አድማስ

ከውክፔዲያ

ደስታየሁ አድማስ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
እናቴ ቅድስት ድንግል ማርያም ትጠብቅሽ

ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ በድሮው ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ፤በባንጃ ወረዳ፤ በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረዳነት ከ1936-1987 ዓ.ም የቆየች ከ1987 አ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር አሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ ልዩ ስሙ ቻባርቲ ከአባታቸው አቶ አድማስ ወርቄ እና ከእናታቸው እማሆይ ሻሺቱ በቀል ጥቅምት 2 ቀን 1952 ዓ.ም ተወለደች።

ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ ተወለደ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጥሩ ሁኔታ አደገች።ከዚያህ በሆላ በቤተሰብ ፍላጎትና እምነት በተነሳ በአፍላ ወጣትነቷ ማለትም በተወለደች 9 አመቷ ትዳር ያዘች። ትዳር ከየዘች በኋላም በፊቱ አጣራር ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ ፤በባንጃ ወረዳ፤በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረደነት ከ1936-1987 ዓ.ም የቆየች ከ1987 ዓ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን ስር በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ከትዳር በለቤታቸው አቶ በሪሁን ታምር ጋር ኑሮዋን መስርተው ሁለት ልጆችን

  1. ደሳለው በሪሁን እና
  2. ብርቱካን በሪሁን
አፍርተው የሚኖሩ ታዋቂ

እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ እናት ናቸው።

ቅድስት ድንግል ማርያም
ቁስቋም ማርያም
አክሱም ፅዮን ማርያም
እመቤታችን እርገት

የህይወት ታሪክ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ወ/ሮ ____ በህይወት እያሉ የካናወኑት ተግባራት ውስጥ፦

~ ቸዋሲ ኪዳነ ምህረት ስትቋቋም 100 ብር ለመቋቋሚያ አበርክተዋል፣

~ ቸዋሲ ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን ከሳር ወደ ቆርቆሮ ሲቀየር 200 ብር ለግሰዋል፣

~ ቸዋሲ ኪዳነ ምህረት ሶለር ሲገመጥ 150 ብር አበርክተዋል፣

~ ቸዋሲ ኪዳነ ምህረት የሚኬኤል ማህበር ከቀበሌ ማህበረሰብ ጋር በሰፊው ሲያጣጡና ሲጠጡ ቆይተዋል፣

~ የስላሴ ማህበር ከ680 ህዝብ ጋር ሲጠጡና ሲያጠጡ ቆይተዋል፣

~ የሰንበቴና የፅጌ ማህበር ከቸዋሲ ኪዳነ ምህረት ህዝብ ጋር ሲጠጡና ሲያጠጡ ቆይተዋል፣

~ ወ/ሮ ____ የቸዋሲ ኪዳነ ምህረት መንበር ሲገባ 150 ብር አበረክተዋል፣

~ ወ/ሮ ____ አራት ወንድ ልጆች እና ሁለት ሴት ልጆች የወለዱ ሲሆኑ የእነዚህም ሁሉ ልጆች ጦለት ቆርጠው ድረው ትዳር አስመስርተቸዋል።

~ ወ/ሮ ____ አንድም ወንድ ልጅ በዘመናዊ ት/ቤት አስገብተው በጥሩ ሁኔታ አስተምረው በዲግሪ መእረግ ደረጃ እንዲበቃና እንዲደረስ አድርገዋል፣

~ ወ/ሮ ____ ከበለቤታቸው ጋር በንስሃ አባታቸው አስራት ኩራት አውጥተው ንስሃ ገብተው ስጋውን ደሙን የተቀበሉ እናት እንደሆኑ የህይወት ታሪካቸው ይመሰክርላቸዋል።

~ ሟች ወ/ሮ ____ የ6 የወንድ ልጆች እና የ2 የሴት ልጆች እናት ሲሆኑ በድምሩ የ8 ልጆች እናት ናቸው። ሟች ____ በህይወት ሲኖሩ አንድም ሰው ጋራ ይክርታ የሌላቸው ፀባያቸው የአማረ እንደሆነ ሁሉም ህዝብ የሚወደቸው ደግ እናት ነቸው።

~ ሟች ወ/ሮ ____ በህይወት ሲኖሩ ትልቀቸውን ያከበሩ፣ ዘር ለሌላቸው ዘር ያበዳሩ፣ ለታቦት የዘከሩ፣ ለመንግስት የገበሩ ደግ እናት ናቸው።

ሟች ወ/ሮ ____ በደረባቸው ህመም ምክንያት ከኮሰበር ሪፈራል ሆስፒታል፣ በባህር ዳር ፈለገ ህይወት ጠቅላላ ሆስፒታል ህክምና ልጆቻቸው አስገብተው ሲረዱ ቆይተው ሊሻለቸው በለመቸላቸው ጥር 4 ቀን 2017 ዓ.ም በተወለዱት 70 አመታቸው በቀኑ 6 ሰዓት ውድ ህይወታቸው አልፎ ዛሬ ደግሞ ጥር 5 ቀን 2017 ዓ.ም ቸዋሲ ኪዳነ ምህረት ቀበሌ ቤተክርስቲያን የቀብር ስርኣታቸው ልክ ከቀኑ 6 ሰዓት በብዙ ሊቃውንት ስርዓተ ፍታት፣ በብዙ ፈረስተኞች እጀባ እና በብዙ ህዝብ በተሰበሰባበት ስርኣቱ ተፈፅሞላቸዋል። ነፍሳቸው ይመር!!