ጋበሮኔ

ከውክፔዲያ
ጋበሮኔ
Gaborone
ስዕል:Gaborone Montage.png
ከፍታ 983
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 231626
ጋበሮኔ is located in ቦትስዋና
{{{alt}}}
ጋበሮኔ

24°39′ ደቡብ ኬክሮስ እና 25°55′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ጋበሮኔ (Gaborone) የቦትስዋና ዋና ከተማ ነው።

ጋበሮኔ ከሰው ሰራሽ መንኮራኩር ሲታይ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 208,411 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 24°45′ ደቡብ ኬክሮስ እና 25°55′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ከተማው በ1956 ዓ.ም. ተሠርቶ አለቃውን ጋበሮኔ ለማክበር ጋበሮኔስ ተሰየመ። በ1957 ዓ.ም. የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት መቀመጫ ከማፈኪንግ ወዲህ ተዛወረ። በ1961 ዓ.ም. ስሙ ከ'ጋበሮኔስ' ወደ 'ጋቦሮኔ' ተለወጠ።