ጥር ፮

ከውክፔዲያ

ጥር ፮ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፱ ዕለታት ይቀራሉ።

ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

፲፱፻፵፫ ዓ.ም. ብጹዕ አቡነ ባስልዮስ (የቀድሞው እጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ በካይሮ ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ከእስክንድርያፓትርያርክ መዓርገ ጵጵስና ተቀብለው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ኾነው ተቀቡ። ነገር ግን የፓትርያርክነቱን ማዕርግ የእስክንድርያው ፓትርያርክ ከሞቱ በኋላ ሰኔ ፳፩ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ነው የተሰጡት።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - “ሳምንቱ በታሪክ”