ጦስኝ

ከውክፔዲያ

ጦስኝ (Thymus serpyllum) በኢትዮጵያ የሚበቅል እጽ ሲሆን ለተለያዩ የጤና መታወኮች እንደ መድሃኒት ያገለግላል።

የጦስኝ ተጨማሪ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

እንደ ሻይ ቅጠል በማገልገል ሻይ ለማፍላት ያገልግላል።

በጦስኝ ወገን ብዙ ተመሳሳይ ዝርያዎች አሉ፣ በብዙ አገራት አበሳሰሎች እንደ ቅመሞች ይጠቀማሉ።

እንደ ቅመም፣ ጦስኝ ተደርቆ ተደቅቆ ከሌሎች ቅመሞች ጋር ተቀላቅሎ ለበርበሬና ለሽሮ ይጠቅማል።

ጨብጡ ለማከም እንደ ጠቀመ ተዝግቧል።

በሻይ ለጉንፋንና ለጉበት በሽታ ያከማል። አንዳንዶች እንደ ሲጃራ አጭሰውታል።[1]

የቅጠሉና የአገዳው ሻይ ደግሞ ለስኳር በሽታ እንደ ተጠጣ ተዘገበ።[2]

ለጦስኝ ተስማሚ የሆነ አየር ጠባይና መሬት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ደጋ

የጦስኝ አስተዳደግና እንክብካቤ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.
  2. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች