ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ
Appearance
ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ ከደርግ መሥራች አባሎች አንዱና ባንድ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ። ከፍተኛ የደርግ ቁንጮ ከመሆናቸው በፊት ፍቅረ ሥላሴ ወግድረስ በአየር ሃይል መኮነን የነበሩ ሲሆን ኢሕአዴግ አገሪቱን ከተቆጣጠረበት ጊዜ አንስቶ እስከ መስከረም 24 2004 ዓም በእስር ቆይተዋል።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትሮች 1934 - ዛሬ | |
---|---|
ንጉሠ ነገሥት መንግሥት (1934-1966) | ![]() |
ደርግ (1966-1979) | ![]() |
የኢት. ሕዝባዊ ዲሞ. ሪፐብሊክ (1979-1983) | ![]() |
የኢት. ፌዴራላዊ ዲሞ. ሪፐብሊክ (1983-አሁን) | ![]() |
*ተግባራዊ |