ከ«ነሐሴ ፳፩» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 10፦ | መስመር፡ 10፦ | ||
*[[1892]] - የ[[እንግሊዝ]] ሃያላት በ[[አፍሪካነር (ቦር) ጦርነት]] ([[ደቡብ አፍሪቃ]]) በ[[በርገንዳል ውጊያ]] አሸነፉ። |
*[[1892]] - የ[[እንግሊዝ]] ሃያላት በ[[አፍሪካነር (ቦር) ጦርነት]] ([[ደቡብ አፍሪቃ]]) በ[[በርገንዳል ውጊያ]] አሸነፉ። |
||
*[[1920]] - ጦርነት የሚከላከል [[የኬሎግ-ብሪያንድ ውል]] በ60 አገሮች ተፈረመ። |
*[[1920]] - ጦርነት የሚከላከል [[የኬሎግ-ብሪያንድ ውል]] በ60 አገሮች ተፈረመ። |
||
*[[1987]] - ተቃራኒ ወገኖች ወደ ምርጫው እንዳይገቡ እምቢ ስላሉ የ[[መለስ ዜናዊ]] ፖለቲካ መኅበር አሸንፎ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። |
|||
[[Category:ዕለታት]] |
[[Category:ዕለታት]] |
እትም በ16:14, 2 ጁላይ 2006
ነሐሴ 21 ቀን: ነጻነት በዓል በሞልዶቫ ...
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- 1564 - ካቶሊኮች በፈረንሳይ ፕሮቴስታንቶች ላይ የበርተሎሜዎስ እልቂት ጀምረው መሪያቸውን ደኮልኒን ገደሉ።
- 1831 - አሚስታድ የተባለ በአፍሪቃውያን የተማረከው መርከብ ወደ ኑዩርክ ደረሰ።
- 1875 - ክራካቶአ የተባለ እሳተ ገሞራ በእንዶኔዝያ ፈነዳ፤ 3600 ሰዎች ሞቱ።
- 1892 - የእንግሊዝ ሃያላት በአፍሪካነር (ቦር) ጦርነት (ደቡብ አፍሪቃ) በበርገንዳል ውጊያ አሸነፉ።
- 1920 - ጦርነት የሚከላከል የኬሎግ-ብሪያንድ ውል በ60 አገሮች ተፈረመ።
- 1987 - ተቃራኒ ወገኖች ወደ ምርጫው እንዳይገቡ እምቢ ስላሉ የመለስ ዜናዊ ፖለቲካ መኅበር አሸንፎ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ።