ከ«ነሐሴ ፳፩» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
|||
መስመር፡ 6፦ | መስመር፡ 6፦ | ||
*[[1564]] - [[ካቶሊኮች]] በ[[ፈረንሳይ]] [[ፕሮቴስታንቶች]] ላይ [[የበርተሎሜዎስ እልቂት]] ጀምረው መሪያቸውን [[ደኮልኒ]]ን ገደሉ። |
*[[1564]] - [[ካቶሊኮች]] በ[[ፈረንሳይ]] [[ፕሮቴስታንቶች]] ላይ [[የበርተሎሜዎስ እልቂት]] ጀምረው መሪያቸውን [[ደኮልኒ]]ን ገደሉ። |
||
*[[1831]] - [[አሚስታድ]] የተባለ በ[[አፍሪቃ]]ውያን የተማረከው መርከብ ወደ [[ |
*[[1831]] - [[አሚስታድ]] የተባለ በ[[አፍሪቃ]]ውያን የተማረከው መርከብ ወደ [[ኒው ዮርክ]] ደረሰ። |
||
*[[1875]] - [[ክራካቶአ]] የተባለ [[እሳተ ገሞራ]] በ[[እንዶኔዝያ]] ፈነዳ፤ 3600 ሰዎች ሞቱ። |
*[[1875]] - [[ክራካቶአ]] የተባለ [[እሳተ ገሞራ]] በ[[እንዶኔዝያ]] ፈነዳ፤ 3600 ሰዎች ሞቱ። |
||
*[[1892]] - የ[[እንግሊዝ]] ሃያላት በ[[አፍሪካነር (ቦር) ጦርነት]] ([[ደቡብ አፍሪቃ]]) በ[[በርገንዳል ውጊያ]] አሸነፉ። |
*[[1892]] - የ[[እንግሊዝ]] ሃያላት በ[[አፍሪካነር (ቦር) ጦርነት]] ([[ደቡብ አፍሪቃ]]) በ[[በርገንዳል ውጊያ]] አሸነፉ። |
እትም በ07:12, 8 ኦገስት 2006
ነሐሴ 21 ቀን: ነጻነት በዓል በሞልዶቫ ...
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- 1564 - ካቶሊኮች በፈረንሳይ ፕሮቴስታንቶች ላይ የበርተሎሜዎስ እልቂት ጀምረው መሪያቸውን ደኮልኒን ገደሉ።
- 1831 - አሚስታድ የተባለ በአፍሪቃውያን የተማረከው መርከብ ወደ ኒው ዮርክ ደረሰ።
- 1875 - ክራካቶአ የተባለ እሳተ ገሞራ በእንዶኔዝያ ፈነዳ፤ 3600 ሰዎች ሞቱ።
- 1892 - የእንግሊዝ ሃያላት በአፍሪካነር (ቦር) ጦርነት (ደቡብ አፍሪቃ) በበርገንዳል ውጊያ አሸነፉ።
- 1920 - ጦርነት የሚከላከል የኬሎግ-ብሪያንድ ውል በ60 አገሮች ተፈረመ።
- 1987 - ተቃራኒ ወገኖች ወደ ምርጫው እንዳይገቡ እምቢ ስላሉ የመለስ ዜናዊ ፖለቲካ መኅበር አሸንፎ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ።