ከ«የከለዳውያን ዑር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥ Robot: Replacing category የቀድሞ ከተሞች with የሱመር ከተሞች |
||
መስመር፡ 11፦ | መስመር፡ 11፦ | ||
{{መዋቅር}} |
{{መዋቅር}} |
||
[[መደብ: |
[[መደብ:የሱመር ከተሞች]] |
||
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]] |
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]] |
በ05:32, 10 ሴፕቴምበር 2013 የታተመው ያሁኑኑ እትም
የከለዳውያን ዑር ወይም ዑር ከላውዴዎን (ዕብራይስጥ፦ אוּר כַּשְׂדִים /ኡር ከሥዲም/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት አብርሃም የተወለደበት ከተማ ነበረ።
በኦሪት ዘፍጥረት 11:28 ዘንድ ታራ የአብርሃምን ወንድም ሐራንን የወለደበት አገር የከለዳውያን ዑር ነበር፣ በ11:32 ታራ ከአብራም፣ ሎጥና ሦራ ጋር ከከለዳውያን ዑር ወጥተው በካራን ተቀመጡ።
በኩፋሌ 10፡24 መሠረት «የከለዳውያን ዑር» በአርፋክስድ ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር በ1687 አመተ አለም ተሠርቶ ነበር። ሴሮሕ፣ ናኮርና ታራ ሁላቸው በዛ ይኖሩ ነበር።
በቀድሞው አይሁድና አረብ ልማድ ግን «የከላውዴዎን ኡር» በስሜን መስጴጦምያ በ«ኡርፋ» (ኤደሣ) እንደ ተገኘ ይባላል። ሆኖም ይህ ቦታ «ኡርፋ» የሚለውን ስም ያገኘው በኋለኛ ዘመን (ከ300 ዓክልበ. በኋላ) መሆኑ ይታወቃል።
የሥነ ቅርስ ሊቅ ሌዮናርድ ዉሊ «የከላውዴዎን ኡር»ና በኤፍራጥስ ላይ በሱመር የነበረው ዑር አንድላይ እንደ ነበሩ አሳመነ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |