ከ«የ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot: Removing selflinks |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
[[ስዕል:ደርግ ውሳኔ 1967.jpg|thumb|right|250px| የ'''የ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ''' ውሳኔ]] |
[[ስዕል:ደርግ ውሳኔ 1967.jpg|thumb|right|250px| የ'''የ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ''' ውሳኔ]] |
||
በ[[ደርግ]] ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቀጥተኛ ትዕዛዝ በአጠቃላይ ፷ የቀድሞው የዘውድ ሥርዓት ባለሥልጣናት በአንድ ላይ ያለፍርድ፣ |
በ[[ደርግ]] ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቀጥተኛ ትዕዛዝ በአጠቃላይ ፷ የቀድሞው የዘውድ ሥርዓት ባለሥልጣናት በአንድ ላይ ያለፍርድ፣ [[ቅዳሜ]] [[ኅዳር ፲፬]] ቀን [[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ.ም. ተረሽነው ተገደሉ። እስከዚህ ድርጊት ድረስ ከ[[የካቲት]] [[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም ጀምሮ ያለደም ማፍሰስ ሲካሄድ የቆየውና በ[[መስከረም]] ወር የቀድሞውን የዘውድ ሥርዓት ያለአንዳችም ሽብር ከሥልጣን ያወረደው [[አብዮት]] ከዚህ ኢሰብዓዊ አድራጎት በኋላ እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ በደም የተጨማለቀ አድርጎታል። |
||
በ09:51, 23 ኖቬምበር 2014 የታተመው ያሁኑኑ እትም
በደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቀጥተኛ ትዕዛዝ በአጠቃላይ ፷ የቀድሞው የዘውድ ሥርዓት ባለሥልጣናት በአንድ ላይ ያለፍርድ፣ ቅዳሜ ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ተረሽነው ተገደሉ። እስከዚህ ድርጊት ድረስ ከየካቲት ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ጀምሮ ያለደም ማፍሰስ ሲካሄድ የቆየውና በመስከረም ወር የቀድሞውን የዘውድ ሥርዓት ያለአንዳችም ሽብር ከሥልጣን ያወረደው አብዮት ከዚህ ኢሰብዓዊ አድራጎት በኋላ እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ በደም የተጨማለቀ አድርጎታል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |