ከ«የ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Robot: Removing selflinks
No edit summary
 
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:ደርግ ውሳኔ 1967.jpg|thumb|right|250px| የ'''የ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ''' ውሳኔ]]
[[ስዕል:ደርግ ውሳኔ 1967.jpg|thumb|right|250px| የ'''የ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ''' ውሳኔ]]
በ[[ደርግ]] ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቀጥተኛ ትዕዛዝ በአጠቃላይ ፷ የቀድሞው የዘውድ ሥርዓት ባለሥልጣናት በአንድ ላይ ያለፍርድ፣ በኅዳር 1967 ዓ.ም. ተገደሉ። እስከዚህ ድርጊት ድረስ ከ[[የካቲት]] [[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም ጀምሮ ያለደም ማፍሰስ ሲካሄድ የቆየውና በ[[መስከረም]] ወር የቀድሞውን የዘውድ ሥርዓት ያለአንዳችም ሽብር ከሥልጣን ያወረደው [[አብዮት]] ከዚህ ኢሰብዓዊ አድራጎት በኋላ እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ በደም የተጨማለቀ አድርጎታል።
በ[[ደርግ]] ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቀጥተኛ ትዕዛዝ በአጠቃላይ ፷ የቀድሞው የዘውድ ሥርዓት ባለሥልጣናት በአንድ ላይ ያለፍርድ፣ [[ቅዳሜ]] [[ኅዳር ፲፬]] ቀን [[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ.ም. ተረሽነው ተገደሉ። እስከዚህ ድርጊት ድረስ ከ[[የካቲት]] [[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም ጀምሮ ያለደም ማፍሰስ ሲካሄድ የቆየውና በ[[መስከረም]] ወር የቀድሞውን የዘውድ ሥርዓት ያለአንዳችም ሽብር ከሥልጣን ያወረደው [[አብዮት]] ከዚህ ኢሰብዓዊ አድራጎት በኋላ እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ በደም የተጨማለቀ አድርጎታል።





በ09:51, 23 ኖቬምበር 2014 የታተመው ያሁኑኑ እትም

የ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ ውሳኔ

ደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቀጥተኛ ትዕዛዝ በአጠቃላይ ፷ የቀድሞው የዘውድ ሥርዓት ባለሥልጣናት በአንድ ላይ ያለፍርድ፣ ቅዳሜ ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ተረሽነው ተገደሉ። እስከዚህ ድርጊት ድረስ ከየካቲት ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ጀምሮ ያለደም ማፍሰስ ሲካሄድ የቆየውና በመስከረም ወር የቀድሞውን የዘውድ ሥርዓት ያለአንዳችም ሽብር ከሥልጣን ያወረደው አብዮት ከዚህ ኢሰብዓዊ አድራጎት በኋላ እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ በደም የተጨማለቀ አድርጎታል።