ከ«ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ኅዳር 14» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 7፦ | መስመር፡ 7፦ | ||
*[[1964|፲፱፻፷፬]] ዓ.ም. - [[የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ]] ልዑካን ለመጀመሪያ ጊዜ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ እና በድርጅቱ [[የጸጥታ ምክር ቤት]] የ[[የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ|ቻይና]]ን መቀመጫ ቦታዎች ያዙ። |
*[[1964|፲፱፻፷፬]] ዓ.ም. - [[የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ]] ልዑካን ለመጀመሪያ ጊዜ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ እና በድርጅቱ [[የጸጥታ ምክር ቤት]] የ[[የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ|ቻይና]]ን መቀመጫ ቦታዎች ያዙ። |
||
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - [[የ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ|፷ ኃይለ ሥላሴ]] ዘመን መኮንኖች በ[[ደርግ]] ተረሽነው ተገደሉ። |
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - [[የ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ|፷ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] ዘመን ባለ-ሥልጣናትና ወታደራዊ መኮንኖች በ[[ደርግ]] ተረሽነው ተገደሉ። |
||
*[[1989|፲፱፻፹፱]] ዓ.ም. - [[የ፲፱፻፹፱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ጠለፋ| የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን]] በ3 ሰዎች ተጠለፎ ነዳጅ በመጨረሱ [[ቆሞሮስ ደሴት]] አካባቢ ተከሰከሰ። |
*[[1989|፲፱፻፹፱]] ዓ.ም. - [[የ፲፱፻፹፱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ጠለፋ| የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን]] በ3 ሰዎች ተጠለፎ ነዳጅ በመጨረሱ [[ቆሞሮስ ደሴት]] አካባቢ ተከሰከሰ። |
እትም በ12:00, 23 ኖቬምበር 2014
- ፲፱፻፳፯ ዓ.ም. - የወልወል ጦርነት በኢትዮጵያና በጣሊያን ተጀመረ
- ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. - የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ ልዑካን ለመጀመሪያ ጊዜ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ እና በድርጅቱ የጸጥታ ምክር ቤት የቻይናን መቀመጫ ቦታዎች ያዙ።
- ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ፷ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ባለ-ሥልጣናትና ወታደራዊ መኮንኖች በደርግ ተረሽነው ተገደሉ።
- ፲፱፻፹፱ ዓ.ም. - የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በ3 ሰዎች ተጠለፎ ነዳጅ በመጨረሱ ቆሞሮስ ደሴት አካባቢ ተከሰከሰ።
- ፲፱፻፹፱ ዓ.ም. - የአንጎላ ሪፑብሊክ የዓለም ንግድ ማኅበር አባል ሆነች።
- ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. - የአፍሪቃ አኅጉር የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚደንት ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ የላይቤሪያ መሪ ሆኑ።