ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ
Appearance
ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ ከደርግ መሥራች አባሎች አንዱና ባንድ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ። ከፍተኛ የደርግ ቁንጮ ከመሆናቸው በፊት ፍቅረ ሥላሴ ወግድረስ በአየር ሃይል መኮነን የነበሩ ሲሆን ኢሕአዴግ አገሪቱን ከተቆጣጠረበት ጊዜ አንስቶ እስከ መስከረም 24 2004 ዓም በእስር ቆይተዋል።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትሮች 1934 - ዛሬ | |
---|---|
ንጉሠ ነገሥት መንግሥት (1934-1966) | መኮንን እንዳልካቸው · አክሊሉ ሀብተ-ወልድ · እንዳልካቸው መኮንን · ሚካኤል እምሩ |
ደርግ (1966-1979) | (ማዕረጉ ተሠረዘ) |
የኢት. ሕዝባዊ ዲሞ. ሪፐብሊክ (1979-1983) | ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ · ሃይሉ ይመኑ* · ተስፋዬ ድንካ* |
የኢት. ፌዴራላዊ ዲሞ. ሪፐብሊክ (1983-አሁን) | ታምራት ላይኔ* · መለስ ዜናዊ · ኃይለማርያም ደሳለኝ |
*ተግባራዊ |