የአዳም መቃብር

ከውክፔዲያ
የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ቅርስ
የአዳም መቃብር

የአዳም መቃብር
የአዳም መቃብር
አገር ኢትዮጵያ
ዓይነት ባሕላዊ
መመዘኛ c(i)(ii)(iii)
የውጭ ማጣቀሻ 18
አካባቢ** አፍሪካ
የቅርስነት ታሪክ
ቅርስ የሆነበት ጊዜ 1970  (2ኛ ጉባኤ)
የአዳም መቃብር is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
የአዳም መቃብር
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
* በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ።
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል


የአዳም መቃብር በላሊበላ ውስጥ ከሚገኘው ቤተ ጎለጎታ ምዕራብ የሚገኘውን ትልቅ አራት ማዕዘን ደንጊያ ነው። በግድግዳው ላይ በመስቀል አምሳያ የተቀረጹት የመቋማምያ እና መጽሐፍትን የያዙ ቅዱሳን ለቦታው መስህብነትን ይሰጡታል።