ጥር ፳፱

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ጥር ፳፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፱ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፴፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ።

ማውጫ

[ለማስተካከል] ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፮፻፹፪ ዓ/ም - በአሜሪካ ግዛቶች የመጀመሪያው የወረቀት ገንዘብ በማሳቹሴትስ ተሠራጨ።
  • ፲፰፻፸፯ ዓ/ም - ካይሚ የተባለ የጣልያን የባህር ኃይል መኮንን ምጽዋ ወደብን ይዞ የአገሩን ሰንደቅ ዓላማ ካውለበለበ በኋላ፣ የግብጽ እና የብሪታኒያ መንግሥቶች ወደቡን እንድይዘው ፈቅደውልኛል ብሎ አወጀ።

[ለማስተካከል] ልደት

[ለማስተካከል] ዕለተ ሞት


[ለማስተካከል] ዋቢ ምንጮች


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ
የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች