ኢንተርናሽናል ኮምዩኒቲ ትምህርት ቤት
Jump to navigation
Jump to search
ኢንተርናሽናል ኮምዩኒቲ ትምህርት ቤት (እንግሊዝኛ፡ International Community School of Addis Ababa) በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የብዙ አገር ዜጋዎችን ከሙዋዕለ ህፃናት እስከ ፲፪ኛ ክፍል የሚያስተምር የቀን ትምህርት ቤት ነው። ትምህርት ቤቱ የአሜሪካ ስርአተ ትምህርትን የሚከተል ሲሆን የምርቃት መሥፈርትን ለሚያሟሉ ተማሪዎች ሁሉ የአሜሪካ ሁለተኛ ደረጃ ዲፕሎማ ይሰጣል። በ2012-13 እ.ኤ.አ. የትምህርት ዓመት የ፷፱ አገራት ዜጋ የሆኑ ፯፻፺፱ ተማሪዎች ነበሩት።
ትምህርት ቤቱ በ1964 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ ኮምዩኒቲ ትምህርት ቤት ተብሎ የተመሠረተ ሲሆን ስሙን የቀየረው በ1978-79 እ.ኤ.አ. የትምህርት ዓመት ነው።
የውጭ መያያዣ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- የትምህርት ቤቱ ድረ ገጽ (እንግሊዝኛ)
|
12ኛ ክፍል የውጪ ሀገር የትምህርት እድል ለማግኘት በአካዳሚክ ትምህርት በጣም ጥሩ የምባል እና ስለ አንዳንድ ነገሮች መረጃ ለመጠየቀ