ክሪሜያ

ከውክፔዲያ
ክሪሚያ

ክራይሚያ ወይም ክራይሜያጥቁር ባሕርና በአዞቭ ባሕር አጠገብ የሆነ ልሳነ ምድር ነው።

ከጥንት ጀምሮ ብዙ ብሔሮች ስለዚሁ ምድር በጦርነት ተዋግተዋል።

ዛሬ ብዙዎቹ ኗሪዎች የሩስኛ ተናጋሪዎች ናቸውና፣ በ2006 ዓም ክፍላገሩ ከዩክሬን ነጻነቱን ካዋጀ በኋላ በቅርቡ ውስጥ ሩስያ ወደ ግዛቷ በሃይል ጨመረችው። ከዚያ ጀምሮ ክፍላገሩ በሩስያ አስተዳደር ስር ቆይቷል። ሆኖም ዩክሬን እስካሁን ይግባኝ ትላለች።

ይህ የሩስያ ድርጊት ከአሥራ አንድ አገራት ብቻ በይፋ ተቀባይነት አገኝቷል፤ እነርሱም አፍጋኒስታንቦሊቪያቤላሩስኩባኪርጊዝስታንኒካራጓስሜን ኮርያሱዳንሶርያቬኔዝዌላዚምባብዌ ናቸው። ብዙ አገራት ደግሞ ክፍላገሩ የዩክሬን እንደ ሆነች ብለዋል። በአፍሪካም ብዙዎቹ አገራት እንዲህም እንዲያም ምንም አስተያየት ገና አልሰጡም።