ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ሐምሌ 18

ከውክፔዲያ

ሐምሌ ፲፰

  • ፲፱፻፸ ዓ/ም - የመጀመሪያዋ የቤተ-ሙከራ-ጠርሙስ ጽንስ፣ ሉዊዝ ብራውን በዚህ ዕለት ተወለደች።
  • ፲፱፻፺፪ ዓ/ም - ከፓሪስ ሻርል ደጎል ጥያራ ጣቢያ ለበረራ የተነሳው የፈረንሳይ 'ኮንኮርድ' ጥያራ (በረራ ቁጥር ፵፭፻፺) ከጥቂት የበረራ ጊዜ በኋላ ሲከሰከስ ተሣፋሪዎቹን በሙሉ እና አራት መሬት ላይ የነበሩ ሰዎችን፤ በጠቅላላው የ፻፲፫ ሰዎችን ሕይወት አጠፋ።
  • ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - ራቲባ ፓቲል(Pratibha Patil) የመጀመሪያዋ የህንድ ሴት ፕረዚደንት በመኾን የቃለ-መሐላ ሥርዓት ፈጸሙ።