ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ሐምሌ 19

ከውክፔዲያ

ይህ ቀን ልዩ ቀን ነው!!! የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተከታዮች ትልቅ ትኩረት የሚሰጡት ቀን ሲሆን፤ በዚህ ዕለት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱን ቅዱስ ኢየሉጣን ያዳነበት ቀን ነው። ይህ በዓል በተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት ተከብሮ ይውላል። በተለይ ደግሞ በመካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን በልዩ ሁኔታ ይከበራል።

ንጉሥ ፋሩቅ
  • ፲፱፻፵፬ ዓ/ም የግብጽ ንጉሥ ፋሩቅ ዙፋናቸውን ለልጃቸው ንጉሥ ፉዋድ ለቀቁ።