ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ሰኔ 6

ከውክፔዲያ
  • ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ከሰኔ ፮ - ፲፯ የተካሄደው ሁለተኛው የነፃ አፍሪቃ አገሮች ስብሰባ አዲስ አበባ ላይ ሲከፈት ከሁለት መቶ ሃምሣ በላይ ልዑካን እና ተመልካቾች ተሳትፈዋል።
  • ፲፱፻፺፪ ዓ/ም - የኢጣልያ መንግሥት ግንቦት ፭ ቀን ፲፱፻፸፫ ዓ/ም የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንን ጳጳስ ዳግማዊ ዮሐንስ-ጳውሎስን በጥይት ያቆሰለውን ቱርክ፣ ሜህመት አሊ አጅካን (Mehmet Ali Agca) በምኅረት ከእስር ለቀቀው።