Jump to content

የግብጽኛ ተናባቢ ድምጽ ምልክቶች

ከውክፔዲያ

የግብጽኛ ሃይሮግሊፍ ጽሕፈት በ3110 ዓክልበ. አካባቢ በተለማ ጊዘ፣ አንዳንድ ስዕል እንደ ፊደል ወይም አልፋበት ያህል የተናባቢ ድምጽ ምልክት ለመሆን ይጠቀም ጀመር። ከነዚህም አንዳንድ ምልክት በቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት ደግሞ በሌላ ተናባቢ ድምጽ ተጠራ። ሌሎችም የመርዌ ጽሕፈት ምልክቶች መነሻ ሆኑ።

የግብጽኛ ተናባቢ ድምጽ ምልክቶች
ምልክት አጠራር
በላቲን በፊደል ነጥቦች
A
አሞራ (3)
i
አባቢ መቃ ı͗
ii
ሁለት መቃ y በመርዌም ጽሕፈት «ያ» ሆነ።
y
ሁለት ጭረቶች
ወይም ወንዝ (?)
a
ክንድ (ʾ) በቅድመ ሴማዊ ጽሕፈት ሆነ።
w
ወይም
W
እርግብ ጫጩት w
b
ባት b  
p
ነት ወይም በርጩማ p  
f
እፉኝት f  
m
ጉጉት m በመርዌም ጽሕፈት «ማ» ሆነ።
n
ውኃ ማዕበል n በቅድመ ሴማዊ ጽሕፈት ፣ በመርዌ ጽሕፈት «ና» ሆነ።
r
አፍ r በቅድመ ሴማዊ ጽሕፈት /ፐ፣ በመርዌ ጽሕፈት «ቻ» ሆነ።
h
መጠጊያ h በመርዌ ጽሕፈት «ተ» ሆነ።
H
ሲባጎ
x
ወንፊት ወይም ማሕጸን
X
የእንስሳ ሆድና ጅራት
s
የታጠፈ ጨርቅ s
z
የበር መዝጊያ z
S
ወይም
N38
ወይም
N39
የአጸድ ኩሬ š  
q
የኮረብታ ዳገት ወይም q በመርዌም ጽሕፈት «ቃ» ሆነ።
k
ቅርጫት k  
g
የጋን ማቆሚያ g  
t
የዳቦ ኅብስት t  
T
ገመድ ወይም tj በመርዌ ጽሕፈት «ታ» ሆነ።
d
እጅ d በቅድመ ሴማዊ ጽሕፈት ሆነ።
D
እባብ ወይም dj በቅድመ ሴማዊ ጽሕፈት ሆነ።