ኅዳር ፲፪

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ኅዳር ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፪ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵፯ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፫ ቀናት ይቀራሉ።

ይህን ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች፣ ቅዱስ ሚካኤል ሕዝበ እስራኤልን ከግብጽ ምድር ጀምሮ ከነዓን እስኪገቡ ድረስ እየመራ እየጠበቀ አብሯቸው በመጓዝ ምድረ ዕርስት እንዲገቡ ያደረገበት መታሰቢያ በማድረግ በየዓመቱ ያከብሩታል። [1]

[ለማስተካከል] ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

[ለማስተካከል] ልደት

[ለማስተካከል] ዋቢ ምንጮች

  1. ^ http://ethiopianorthodox.org/amharic/archivee/angeles/stmichael.pdf




የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ
የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች