ከ«ጳጉሜ ፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 6፦ | መስመር፡ 6፦ | ||
* [[1842]] - [[ካሊፎርኒያ]] 31ኛ ክፍላገር (ስቴት) ሆነች። |
* [[1842]] - [[ካሊፎርኒያ]] 31ኛ ክፍላገር (ስቴት) ሆነች። |
||
* [[1911]] - በ[[ሳንዠርመን ውል]] [[ዩጎስላቪያ]]፣ [[ሃንጋሪ]]ና [[ቸኮስሎቫኪያ]] ከ[[አውስትሪያ]] ነጻነታቸውን አገኙ። |
* [[1911]] - በ[[ሳንዠርመን ውል]] [[ዩጎስላቪያ]]፣ [[ሃንጋሪ]]ና [[ቸኮስሎቫኪያ]] ከ[[አውስትሪያ]] ነጻነታቸውን አገኙ። |
||
* [[1931]] - [[ኩሩቭ]] ፖሎኝ በ[[ጀርመን]] [[ሉፍትቫፈ]] (የአየር ኀይል) በቦምብ ተደበደበች። |
|||
* [[1934]] - በ[[2ኛ አለማዊ ጦርነት]] የጓደኞች ሃያላት በ[[ማጁንጋ ማዳጋስካር]] ደረሱ። |
* [[1934]] - በ[[2ኛ አለማዊ ጦርነት]] የጓደኞች ሃያላት በ[[ማጁንጋ ማዳጋስካር]] ደረሱ። |
||
* [[1966]] - [[ጊኔ-ቢሳው]] ነጻነቱን ከ[[ፖርቱጋል]] አገኘ። |
* [[1966]] - [[ጊኔ-ቢሳው]] ነጻነቱን ከ[[ፖርቱጋል]] አገኘ። |
እትም በ15:28, 2 ጁላይ 2006
ጳጉሜ 5 ቀን: ብሄራዊ ቀን በጂብራልታር...
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- 1252 - እጣልያ የንጉስ ወገን በፓፓ ወገን በሞንታፔርቲ ድል አደረገ።
- 1788 - የፈረንሳይ ሰራዊት በአውስትሪያ ጭፍሮች ላይ በባሣኖ ውግያ አሸነፉ።
- 1831 - ጆን ኸርሸል መጀመርያ ፎቶ አነሳ።
- 1842 - ካሊፎርኒያ 31ኛ ክፍላገር (ስቴት) ሆነች።
- 1911 - በሳንዠርመን ውል ዩጎስላቪያ፣ ሃንጋሪና ቸኮስሎቫኪያ ከአውስትሪያ ነጻነታቸውን አገኙ።
- 1931 - ኩሩቭ ፖሎኝ በጀርመን ሉፍትቫፈ (የአየር ኀይል) በቦምብ ተደበደበች።
- 1934 - በ2ኛ አለማዊ ጦርነት የጓደኞች ሃያላት በማጁንጋ ማዳጋስካር ደረሱ።
- 1966 - ጊኔ-ቢሳው ነጻነቱን ከፖርቱጋል አገኘ።
- 1994 - ገለልተኛ አገር የሆነ ስዊስ በመጨረሻ የተባበሩት መንግስታት አባል ሆነ።