ታኅሣሥ ፲፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፩ኛ ቀን ሲሆን፤ ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፷፭ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማርቆስ እና ዘመነ ማቴዎስ ደግሞ ፪፻፷፬ ቀናት ይቀራሉ።