ሰኔ

ከውክፔዲያ
የሰኔ ቀናት
1 2 3 4 5 6 7
8 9 10 11 12 13 14
15 16 17 18 19 20 21
22 23 24 25 26 27 28
29 30

ሠኔ የወር ስም ኾኖ በግንቦት እና በሐምሌ ወራት መኻል የሚገኝ ከዐሥራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አሥረኛው የወር ስም ነው። «ሠኔ» ከግዕዙ «ሠነየ» ከሚለው ቃል የተባዛ ሲኾን አስጊያጭ፥አሳማሪ ማለት ነው።[1] የሠኔ ወር የክረምት የመጀመሪያው ወር ሲኾን ከግንቦት ደረቃማነት በኋላ በዝናም ርጥበት መሬቷ በአረንጓዴ የምታምርበት ወቅት ነው።

በሠኔ ወር ነጻነታቸውን የተቀዳጁ የአፍሪቃ አገሮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በሠኔ ወር በጠቅላላው ዐሥራ ኹለት የቅኝ ግዛት አገሮች ነጻነታቸውን አግኝተዋል። ከነዚህም ዐምስቱ በፈረንሳይ፤ ሦስቱ በብሪታንያ፤ ሦስቱ በቤልጂግ እና አንድ በኢጣልያ አስተዳደር ሥር ነበሩ።

ዘመን[ኮድ አርም]

  1. ዘመነ ማቴዎስ
  2. ዘመነ ማርቆስ
  3. ዘመነ ሉቃስ
  4. ዘመነ ዮሀንስ


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ [http:// http://gzamargna.net/html/gs.html]