ሰኔ ፲፫
Appearance
(ከሰኔ 13 የተዛወረ)
ሰኔ ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፫ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፫ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፪ ቀናት ይቀራሉ።
- (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_20
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973
| የኢትዮጵያ ወራት | |
|---|---|
| መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ | |