ሰኔ ፲፫

ከውክፔዲያ
(ከሰኔ 13 የተዛወረ)

ሰኔ ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፫ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፫ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፪ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በቀድሞው ሥያሜ ‘የፈረንሳይ ሱዳን’ በሚባለው ቅኝ ግዛት ሴኔጋል እና ማሊ በፌዴራል ውሕደት ‘የማሊ ፌዴሬሽን’ በመባል ነፃነታቸውን ከፈረንሳይ አወጁ። የፌዴሬሽኑ ርዕሰ ከተማ ዳካር ሲሆን የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ደግሞ ሞዲቦ ኬይታ ነበሩ።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ