ሰኔ ፭

ከውክፔዲያ
(ከሰኔ 5 የተዛወረ)

ሰኔ ፭ ቀንኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፭ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፺፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፯፻፸፭ ዓ/ም - በቻይና የሲቹዋን ግዛት ውስጥ ከአሥር ቀናት በፊት የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ ምክንያት በድንጋይና አፈር ናዳ ተገድቦ የነበረው ‘ዳዱ’ የተባለው ወንዝ ይሄንኑ ግድብ ጥሶ ሲሄድ መቶ ሺ ያህል ሰዎች በጎርፉ ተጥለቅልቀው ሞተዋል።
  • ፲፱፻፸፱ ዓ/ም - የመካከለኛው አፍሪቃ ሪፑብሊክ የቀድሞው አምባ-ገነን ‘ቄሳር’፣ ዣን ቤደል ቦካሳ በአሥራ ሦስት ዓመት የሥልጣን ዘመናቸው ጊዜያት ለፈጸሟቸው ወንጀሎች የሞት ቅጣት ተፈረደባቸው።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/june/12/newsid_3006000/3006437.stm


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ