ዘካርያስ (የመጥምቁ ዮሐንስ አባት)

ከውክፔዲያ

ዘካርያስወንጌልአዲስ ኪዳን ዘንድ የመጥምቁ ዮሐንስ አባትና የኢየሩሳሌም ቄስ ነበር።

ኢስልምና[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ቁርዓን ዘንድ ደግሞ ዘከርያ ነብይ ሲሆን መርየምን ሲነባከባት የነበር አሳዳጊዋ ነው። የነብዩ የህያ (ዮሐንስ) አባትም ነው። በመካነነቱ ላይ በእርጅና ጊዜ ነበር በተአምር የህያን የወለደው።

: