የ1998 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ከውክፔዲያ

የ1998 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
የውድድሩ ዝርዝር
አስተናጋጅ  ፈረንሣይ
ቀናት ከሰኔ ፫ እስከ ሐምሌ ፭ ቀን
ቡድኖች ፴፪ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች)
ቦታ(ዎች) ፲ ስታዲየሞች (በ፱ ከተማዎች)
ውጤት
አሸናፊ  ፈረንሣይ (፩ኛው ድል)
ሁለተኛ  ብራዚል
ሦስተኛ  ክሮኤሽያ
አራተኛ  ኔዘርላንድስ
እስታቲስቲክስ
የጨዋታዎች ብዛት ፷፬
የጎሎች ብዛት ፻፸፩
የተመልካች ቁጥር 2,785,100
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) ክሮኤሽያ ዳቮር ሱከር
፮ ጎሎች
ኮከብ ተጫዋች ብራዚል ሮናልዶ
አሜሪካ 1994 እ.ኤ.አ. ደቡብ ኮሪያጃፓን 2002 እ.ኤ.አ.

የ1998 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፮ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፫ እስከ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፱፻፺ ዓ.ም. በፈረንሳይ ተካሄዷል። ፈረንሳይ ብራዚልን ፫ ለ ባዶ በመርታት የመጀመሪያውን የዓለም ዋንጫ አግኝታለች። ፴፪ ያህል ቡድኖች ለዓለም ዋንጫ የተወዳደሩት ለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ የዓለም ዋንጫ ነው። የውድድሩ ይፋዊ ኳስ አዲዳስ ትሪከለር ነበር።

ስታዲየሞች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ሳን-ዴኒ ማርሴይ ፓሪስ ሌንስ ሊዮን
ስታድ ደ ፍራንስ ስታድ ቬሎድሮም ፓርክ ዴ ፕሪንስ ስታድ ፌሊክስ-ቦላርት ስታድ ደ ዠርላንድ
48° 55 28° N 43° 16 11° N 48° 50 29° N 50° 25 58.26° N 45° 43 26° N
አቅም፦ 80,000 አቅም፦ 60,000 አቅም፦ 49,000 አቅም፦ 44,000 አቅም፦ 41,300
ናንት ቱሉስ ሳንት-ኤቲየን ቦርዶ ሞንትፔሊየ
ስታድ ደ ላ ቦዧር ስታዲየም ደ ቱሉስ ስታድ ዠፏ-ጊሻድ ስታድ ሻባን-ደልማ ስታድ ደ ላ ሞሶን
47° 15 20.27° N 43° 34 59.93° N 45° 27 38.76° N 44° 49 45° N 43° 37 19.85° N
አቅም፡- 39,500 አቅም፡- 37,000 አቅም፡- 36,000 አቅም፡- 35,200 አቅም፡- 34,000