የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
---|---|
![]() ይፋዊ ምልክት
|
|
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ![]() |
ቀናት | ከሰኔ ፲ እስከ ሐምሌ ፲ ቀን |
ቡድኖች | ፳፬ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች) |
ቦታ(ዎች) | ፱ ስታዲየሞች (በ፱ ከተማዎች) |
ውጤት | |
አሸናፊ | ![]() |
ሁለተኛ | ![]() |
ሦስተኛ | ![]() |
አራተኛ | ![]() |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፶፪ |
የጎሎች ብዛት | ፻፵፩ |
የተመልካች ቁጥር | 3,587,538 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ![]() ![]() ፮ ጎሎች |
ኮከብ ተጫዋች | ![]() |
← ![]() ![]() |
የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፭ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፲ እስከ ሐምሌ ፲ ቀን ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. በአሜሪካ ተካሄዷል። የዋንጫው ጨዋታ ዜሮ ለ ዜሮ ከአለቀ በኋላ ብራዚል ጣሊያንን ፫ ለ ፪ በመርታት ለአራተኛ ጊዜ ዋንጫውን አግኝታለች። ይህ በቅጣት ምት አሸናፊው የተወሰነበት የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫ ነው። ይህ ውድድር በ3.6 ሚሊዮን ሰዎች በመታየቱ እስከ ዛሬ ድረስ በብዙ ተመልካቾች አንፃር ሬከርዱን ይዟል።
ስታዲየሞች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ፓሳዲና፤ ካሊፎርኒያ (ሎስ አንጀለስ፤ ካሊፎርኒያ አካባቢ) |
ፖንቲያክ፤ ሚሺጋን (ዲትሮይት፤ ሚሺጋን አካባቢ) |
ስታንፎርድ፤ ካሊፎርኒያ (ሳን ፍራንሲስኮ፤ ካሊፎርኒያ አካባቢ) |
---|---|---|
ሮዝ ቦውል ስታዲየም | ፖንቲያክ ሲልቨርድሮም | ስታንፎርድ ስታዲየም |
34° 9 41° N | 42° 38 45° N | 37° 26 4° N |
አቅም፦ 91,794 | አቅም፦ 77,557 | አቅም፦ 80,906 |
![]() |
![]() | |
ኦርላንዶ፤ ፍሎሪዳ | ኢስት ሩዘርፎርድ፤ ኒው ጀርዚ (ኒው ዮርክ ከተማ፤ ኒው ዮርክ አካባቢ) |
ዋሽንግተን ዲ.ሲ. |
ሲትረስ ቦውል | ጃየንትስ ስታዲየም | ሮበርት ኤፍ. ኬኔዲ ማስታወሻ ስታዲየም |
28° 32 21° N | 40° 48 44° N | 38° 53 23° N |
አቅም፦ 61,219 | አቅም፦ 75,338 | አቅም፦ 53,142 |
![]() |
![]() |
|
ሺካጎ፤ ኢልኖይ | ዳላስ፤ ቴክሳስ | ፎክስቦሮ፤ ማሳቹሴትስ (ቦስተን፤ ማሳቹሴትስ አካባቢ) |
ሶልጀር ፊልድ | ኮተን ቦውል ስታዲየም | ፎክስቦሮ ስታዲየም |
41° 51 45° N | 32° 46 47° N | 42° 5 33.72° N |
አቅም፦ 63,117 | አቅም፦ 63,998 | አቅም፦ 53,644 |
![]() |
![]() |
![]() |