Jump to content

የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ከውክፔዲያ

Page መለጠፊያ:Modul:Infobox/styles.css has no content.Kategori:Artikel yang menggunakan kotak info yang tidak memiliki kolom data

የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

መለጠፊያ:Short descriptionየ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፭ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፲ እስከ ሐምሌ ፲ ቀን ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. በአሜሪካ ተካሄዷል። የዋንጫው ጨዋታ ዜሮ ለ ዜሮ ከአለቀ በኋላ ብራዚል ጣሊያንን ፫ ለ ፪ በመርታት ለአራተኛ ጊዜ ዋንጫውን አግኝታለች። ይህ በቅጣት ምት አሸናፊው የተወሰነበት የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫ ነው። ይህ ውድድር በ3.6 ሚሊዮን ሰዎች በመታየቱ እስከ ዛሬ ድረስ በብዙ ተመልካቾች አንፃር ሬከርዱን ይዟል።

ፓሳዲናካሊፎርኒያ
(ሎስ አንጀለስ፤ ካሊፎርኒያ አካባቢ)
ፖንቲያክሚሺጋን
(ዲትሮይት፤ ሚሺጋን አካባቢ)
ስታንፎርድካሊፎርኒያ
(ሳን ፍራንሲስኮ፤ ካሊፎርኒያ አካባቢ)
ሮዝ ቦውል ስታዲየም ፖንቲያክ ሲልቨርድሮም ስታንፎርድ ስታዲየም
34° 9 41° N 42° 38 45° N 37° 26 4° N
አቅም፦ 91,794 አቅም፦ 77,557 አቅም፦ 80,906
ኦርላንዶፍሎሪዳ ኢስት ሩዘርፎርድኒው ጀርዚ
(ኒው ዮርክ ከተማኒው ዮርክ አካባቢ)
ዋሽንግተን ዲ.ሲ.
ሲትረስ ቦውል ጃየንትስ ስታዲየም ሮበርት ኤፍ. ኬኔዲ ማስታወሻ ስታዲየም
28° 32 21° N 40° 48 44° N 38° 53 23° N
አቅም፦ 61,219 አቅም፦ 75,338 አቅም፦ 53,142
ሺካጎኢልኖይ ዳላስቴክሳስ ፎክስቦሮማሳቹሴትስ
(ቦስተን፤ ማሳቹሴትስ አካባቢ)
ሶልጀር ፊልድ ኮተን ቦውል ስታዲየም ፎክስቦሮ ስታዲየም
41° 51 45° N 32° 46 47° N 42° 5 33.72° N
አቅም፦ 63,117 አቅም፦ 63,998 አቅም፦ 53,644