ዶሮ ሚካኤል

ከውክፔዲያ
ከአለት የተፈለፈለ
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን
ዶሮ ሚካኤል
ዶሮ ሚካኤል
አገር ኢትዮጵያ
ሌላ ስም {{{ሌላ ስም}}}
ዓይነት
አካባቢ**
የቅርስነት ታሪክ
ቅርሱ የተሰራበት ዘመን  
* የአለበት ቦታ
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል


ዶሮ ሚካኤልቦሌ ዋሻዎች በስተ ምስራቅ ሲገኝ፣ ከአቃቂ ወንዝ በስተግራ ይገኛል። ይህ ቦታ አንድ አንድ ጊዜ ገላን በመባል ይታወቃል። ከ1870-1872 ዓ.ም. በዚህ ቦታ ይገኝ ከነበሩት ዋሻዎች አንዱ በካቶሊኩ ፋዘር ጉግሊሞ ማሳያ እንደ ቤተ መቅደስ አገልግሏል። ከካቶሊኩ ቤተመቅደስነት በፊት ዋሻው ለቤተክርስቲያንነት ያገልገል ነበር

[1]


ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ Anfray Francis. Des églises et des grottes rupestres. In: Annales d'Ethiopie. Volume 13, année 1985. pp. 7-34. doi : 10.3406/ethio.1985.915 ኢንተርኔት