ዝቋላ
Jump to navigation
Jump to search
ዝቋላ | |
![]() | |
ዝቋላ ሃይቅ በ 1877 እ.ኤ.አ | |
ከፍታ | 2989 ሜትር |
ዝቋላ ተራራ ወይም ዝቋላ አቦ በሸዋውስጥ የሚገኝ ታዋቂ ተራራና የቤ/ክርስቲያን ስም ነው። በታሪክ እንደሚጠቀስ በዚህ ቦታ በሚገኘው ሐይቅ ውስጥ የመጀመሪያውን ገዳም ያሰሩት ገብረ መንፈስ ቅዱስ ወይም በተለምዶ አቦ የሚባሉት ቅዱስ ናቸው።

አባ አባተ ወልደሰማያት 1877 እ.ኤ.አ፣ የዝቋላ አቦ አስተዳዳሪ
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |