Jump to content

አባ ሳሙኤል ቤተክርስቲያን

ከውክፔዲያ
ከአለት የተፈለፈለ
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን
አባ ሳሙኤል ቤተክርስቲያን
አባ ሳሙኤል ቤተክርስቲያን
አገር ኢትዮጵያ
ሌላ ስም {{{ሌላ ስም}}}
ዓይነት
አካባቢ**
የቅርስነት ታሪክ
ቅርሱ የተሰራበት ዘመን  
* የአለበት ቦታ
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል


አባ ሳሙኤል ወደ አለቱ ውስጥ የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ሲሆን ከአባ ሳሙኤል ሐይቅ በስተደቡብ ይገኛል። በ1955 ዓ.ም. ዋሻውን ጎብኝቶ የነበረው ሮጀር ሳተር ትልቅ ሃውልት እንደነበርው ሳይመዘግብ አላለፍም። ሆኖም ግን ይህ ሃውልት በአሁኑ ወቅት ብዙ ጉዳት ደርሶበታል። ታሪክ አጥኝው ሪቻርድ ፓንክኸርስትአንበሳዝሆን እና ሁለት ቀጭኔዎች፣ ምናልባትም ሁለት ጠመንጃ የተሸከሙ ሰዎች የሚመስሉ ምስሎች በዋሻው ውስጥ እንደነበሩ በ1966 ያካሄደው ጥናት ይዘግባል። ግድግዳው ላይ ያሉ ሊጠፉ ይደርሱ ጽሑፎች ግን ምንነታቸው በውል እንደማይለይ ሳይጠቅስ አላለፈም። ይሁንና ሁሉም መረጃዎች ከየትኛው ዘመን እንዲመነጩ አይታወቅም። ኢንተርኔት</ref>።