2007

ከውክፔዲያ
ክፍለ ዘመናት፦ 20ኛ ምዕተ ዓመት - 21ኛ ምዕተ ዓመት - 22ኛ ምዕተ ዓመት
አሥርታት፦ 1970ዎቹ  1980ዎቹ  1990ዎቹ  - 2000ዎቹ -  2010ሮቹ  2020ዎቹ  2030ዎቹ

ዓመታት፦ 2004 2005 2006 - 2007 - 2008 2009 2010

፳፻፯ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ሉቃስ ሲሆን ዓመቱ ባለ ፫፻፷፮ ቀናት ዓመት ነው። ከመስከረም እስከ ነሐሴ ያሉት አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ (፴) ቀናት ሲኖሩዋቸው አሥራ ሦሥተኛው የጳጉሜ ወር ደግሞ በዚህ ዓመት ስድስት (፮) ቀናት አሉት።

በሌሎች አቆጣጠሮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ባብዛኛው አለም የጎርጎርያን ካሌንዳር በይፋ በሚጠቀምበት መጠን ይህ አመት ቁጥር (ከታኅሣሥ 21 ቀን በኋላ) 2015 እ.ኤ.አ. ነው።

በሚከሉት አገራት ግን፣ ሌላ የአመት ቁጥር በይፋ (በመንግሥት ሥራ) ይጠቀማል፦

ከዚህ በላይ በየአገሩ ብዙ ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ አቆጣጠሮች አሉ።

የ ፳፻፰ ዓ/ም ዓቢይ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]