ሐምሌ ፴

ከውክፔዲያ
(ከሐምሌ 30 የተዛወረ)

ሐምሌ ፴ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴ ኛው ዕለት ነው።

ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴፭ ዕለታት ይቀራሉ።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት መጥምቁ ዮሐንስን ታስባለች።

በዚህ ዕለት በጃፓንከተማ ሂሮሺማ ላይ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማገባደጃ ዘመን በተጣለው የአቶም ቦምብ የተጎዱትን/የሞቱትን ለማስታወስና እንዲሁም በዓለም ላይ ሰላም እንዲሰፍን በሚል ‘የሰላም ማስታወሻ ስርዐት’ በየዓመቱ ይካሄዳል።

ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፳፻ ዓ/ም - በሞሪታንያ፣ በሞሐመድ ኡልድ አብደል አዚዝ የሚመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት የወቅቱን ፕሬዚደንት ሲዲ ኡልድ ሼክ አብደላሂን ከስልጣን አወረደ።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]



የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ