የኢትዮጵያ ካርታ 1690

ከውክፔዲያ

ስለ ካርታው ታሪክና ትችት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ምናልባትም እስካሁን ድረስ ያሉ ከተሞችን፣ ተራሮችንና ወንዞችን በትክክል በማስቀመጥ ወደር የሌለው ካርታ ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም። ካርታው የተዘጋጀው በቬኒስ ካርታ ሰሪ ቪቸንዞ ኮርኔሊ (Vincenzo Maria Coronelli (August 16, 1650 - December 9, 1718) ) በ1690 ነበር። ይህ ሰው የመጀመሪያውን የጂኦግራፊ ማህበር Accademia Cosmografica degli Argonauti, በ1680 የመሰረት ነበር። ለካርታው ዋቢ የሆኑት በ1600ወቹ ኢትዮጵያን የጎበኙት የፖርቱጋል ተጓዦች፣ ማኑኤል ደ አልሜዳአልፎንሶ ሜንዴዝፔድሮ ፔዝጆርሞ ሎቦ ናቸው።

  • ከሰሜኑ የቀይ ባህር ወደብ Derbeta ጀምሮ አሁን ደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙት Sugame, Bahargamo and Gumar በግልጽ ይታያሉ። የአስመራ ከተማም በታሪክና በዚህ ካርታ ላይ ብቅ ይላል።

[1]

ማውስወን ካርታው ላይ በማንሳፋፍ የአማርኛ መረጃ ያገኛሉ

ሰሜንደምቢያMazagaጸገዴወልቃይትSalaitምድረ ባህርትግሬአጋሜአበርገሌአንጎናሲዮስደንከልአንጎትሰላዋበጌምድርአማራግድምጎጃምሻንቅላsachala provዳሞትጋፋትወለቃጉራጌከምባታBuzamoሲዳሞገንዝሸዋሙገርመራቤቴደዋሮalamaleWED kingdomይፋት ወላስማና ባሌጉመርፈተገርጋሞፉንግ ወይም ሰናር - ያሁኑ ሰሜን ሱዳንGajghe Kingdom of Kollaየኢትዮጵያ ዘላኖችአላባzendero kingdomFASCOLበረሃBalour
በበለጠ አጉልተው ለማየት ከካርታው እታች በስተቀኝ በኩል ያለውን የማጉያ ምልካት ይጫኑ - ማውስወን ካርታው ላይ በማንሳፋፍ የአማርኛ መረጃ ያገኛሉ


ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ Coronelli, Vincenzo, 1650-1718. “Abissinia, doue sono le Fonti del Nilo. . . .” Copperplate map, with added color, 43 x 58 cm. From Coronelli’s Atlante Veneto . . . (Venice, 1690 or 1695). [Historic Maps Collection]