ታኅሣሥ ፳፱

ከውክፔዲያ
(ከታኅሣሥ 29 የተዛወረ)

ታኅሣሥ ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፱ ኛው ዕለት ሲሆን፤ ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፵፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፵፮ ቀናት ይቀራሉ። እንዲሁም በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ ታኅሣሥ ፳፱ ቀን የበጋ ወቅት አራተኛው ዕለት ነው።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከዘመነ ዮሐንስ በስተቀር፣ በዚህ ዕለት የጌታችን፣ መድኅኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት ታከብራለች። በዘመነ ዮሐንስ ልደት የሚውለው በታኅሣሥ ፳፰ ቀን ነው።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፹፰ ዓ/ም - አንቶኖቭ-፴፪ የተሰኘው የኤየር አፍሪክ የጭነት አየር-ዠበብ ከኪንሻሳእንዶሎ ማረፊያ ጭነት አብዝቶ ለመነሳት ሲያኮበኩብ አካባቢው የሚገኘው ገበያ ላይ ተከስክሶ ፫፻ ሰዎችን ሲገድል ፪፻፶፫ ሰዎች ደግሞ ከባድ አደጋ ደርሶባቸዋል።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ