ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ሐምሌ 13

ከውክፔዲያ
  • ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በቆጵሮስ ደሴት ላይ በተካሄደ መፈንቅለ መንግሥት የአገሪቱ ፕሬዚደንት ሊቀ ጳጳስ ማካሪዮስ ከስልጣን በወረዱ በአምስተኛው ቀን፣ የቱርክ ሠራዊቶች ደሴቷን ወረሩ። እስካሁንም ይቺ ደሴት ለሁለት ተከፍላ የግሪክ ቆጵሮስ እና የቱርክ ቆፕሮስ በመባል የሁለቱ ዘሮች የልዩነት መተዳደሪያ ደሴት ናት።
  • ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የምርጫ ፺፯ ውጤት ተጭበርብሯል በማለታቸው የአገሪቱን ሕገ መንግሥት ተቃራኒዎች ናችሁ በመባል ታሥረው የነበሩት የቅንጅት መሪዎችና ሌሎችም በተደረገላቸው “ምሕረት” ተለቀቁ።