የካቲት ፱
የካቲት ፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፱ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፬ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፮ ቀናት ይቀራሉ።
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - በአዲስ አበባ የብሥራተ ወንጌል ራዲዮ ጣቢያን ለመትከል በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት እና የሉተራውያን የዓለም ኅብረት መሃል የውል ስምምነት ተፈረመ።
ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፰፻፹፱ ዓ/ም - ራስ አሉላ እንግዳ(አባ ነጋ) በዚህ ዕለት አረፉ።
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- መርስዔ ኀዘን ወልድ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ” (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/165300
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |