ከ«የካቲት ፲፰» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
«የካቲት 18» ወደ «የካቲት ፲፰» አዛወረ
መስመር፡ 2፦ መስመር፡ 2፦


=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች=
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች=

*[[1519|፲፭፻፲፱]] ዓ/ም - በምድረ [[አዳል]] (አሁን [[አፋር (ክልል)]]) የ[[ባሌ ዞን|ባሌ]]ው መኮንን ዴገልሃን ሠራዊት ከ[[አህመድ ግራኝ]] ጋር ጦርነት ገጥሞ የዴገልሃን ሠራዊት በሙሉ ተጨፈጨፈ።

*[[1692|፲፮፻፺፪]] ዓ/ም - ንጉሡ [[ኢያሱ|አጼ ኢያሱ]] ከ[[ጎንደር]] ተነስተው ወደ ጉድሩ ዘምተው እስከ [[ሰኔ]]ወር ድረስ ከቆዩ በኋላ [[ሐምሌ ፭]] ቀን ተመልሰው ጎንደር ገቡ።


*[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ/ም - የሉተራውያን ድርጅት በ[[ኢትዮጵያ]] ‘የወንጌል ድምጽ ራዲዮ’ ([[ብሥራተ ወንጌል ራዲዮ]]) ጣቢያአገልግሎቱን ጀመረ።
*[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ/ም - የሉተራውያን ድርጅት በ[[ኢትዮጵያ]] ‘የወንጌል ድምጽ ራዲዮ’ ([[ብሥራተ ወንጌል ራዲዮ]]) ጣቢያአገልግሎቱን ጀመረ።
መስመር፡ 7፦ መስመር፡ 11፦
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] የ[[አብዮት]] እንቅስቃሴ፣ [[አስመራ]] ላይ የተመደበው የጦር ሠራዊት አድማ መታ።
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] የ[[አብዮት]] እንቅስቃሴ፣ [[አስመራ]] ላይ የተመደበው የጦር ሠራዊት አድማ መታ።


*[[1979|፲፱፻፸፱]] ዓ/ም - የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ሴቶችን የቅስና ሥልጣን ለመቀበል የሚያስችለውን ውሳኔ ከፍ ባለ የድምጽ ብዛት አጸደቀ።
*[[1979|፲፱፻፸፱]] ዓ/ም - የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ሴቶችን የቅስና ሥልጣን ለመቀበል የሚያስችለውን ውሳኔ ከፍ ባለ የድምጽ ብዛት አጸደቀ።


=ልደት=
=ልደት=

እትም በ00:26, 11 ፌብሩዌሪ 2011

የካቲት ፲፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፯ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፸፱ ዓ/ም - የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ሴቶችን የቅስና ሥልጣን ለመቀበል የሚያስችለውን ውሳኔ ከፍ ባለ የድምጽ ብዛት አጸደቀ።

ልደት

ዕለተ ሞት

ዋቢ ምንጮች

  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/178551
  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ