ከ«ጥቅምት ፲፰» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
መስመር፡ 16፦ | መስመር፡ 16፦ | ||
==ልደት== |
==ልደት== |
||
[[1974|፲፱፻፸፬]] ዓ.ም በ[[ሐረር]] ቢራ፤ በመብራት |
[[1974|፲፱፻፸፬]] ዓ.ም በ[[ሐረር]] ቢራ፤ [[መብራት ኃይል የእግር ኳስ ክለብ|በመብራት ኃይል]]፤ በ[[ኢትዮጵያ ቡና]] የ እግር ኳስ ቡድኖች እንዲሁም በ[[የመን (አገር)|የመን]] [[አል ሻአብ]] ቡድን በተከላካይነት መደብ የሚሰለፈው ኳስ ተጫዋች [[ሰሎሞን መልካሙ አንዳርጋቸው]] |
||
==እለተ ሞት== |
==እለተ ሞት== |
እትም በ06:23, 28 ኦክቶበር 2014
ጥቅምት ፲፰ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፰ ቀናት በዮሐንስ፤ በማቴዎስ፤ እና በማርቆስ ዘመናት ደግሞ ፫፻፲፯ ቀናት ይቀራሉ
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፵፯ ዓ/ም - በጥንታዊት የሮማ ንጉዛት፣ ኔሮ የቄሳርነት ዘውድ ጭኖ ነገሠ።
- ፲፭፻፳፬ ዓ.ም. - የአምባሰል ጦርነት፦ በአህመድ ኢብን ኢብራሂም አል-ጋዚ ግራኝ አህመድ የሚመራው የአዳል ሠራዊትና በኢትዮጵያው ንጉሠ ነገሥት ልብነ ድንግል ሠራዊት መኻል በተደረገው ጦርነት የግራኝ አህመድ ወገን አሸነፈ። የደቡብ ኢትዮጵያ ግዛቶችም በአዳሎች ቁጥጥር ስር ዋሉ።
- ፲፱፻፲፩ ዓ.ም - በአንደኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ፤ ለ ፫፻ ዓመታት በአውስትሪያ ሁንጋሪያ ሥር የነበረችው ቼኮስሎቫኪያ ነጻነቷን ተቀዳጀች።
- ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - ለመንግሥት እንግዶች ማስተናገጃ፤ ለአገር ጎብኝዎች ማረፊያና ፤ለሕዝብ መጠቀሚያ ሆኖ እንዲያገለግልና ገቢውም ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል መርጃ እንዲሆን በማሰብ፣ ቀድሞ «ፍል ውሃ ፓላስ» አሁን የግዮን ሆቴል ተብሎ የሚጠራው ሆቴል በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመርቆ ተከፈተ። [1]
- ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. - የሶቪዬት ሕብረት መሪ ኒኪታ ክሩስቼቭ አገራቸው በኩባ ደሴት ላይ በድብቅ ያስቀመጠችውን የኑክሊዬር መሣሪያ እንዲወገድ ማዘዛቸውን አስታወቁ።
ልደት
፲፱፻፸፬ ዓ.ም በሐረር ቢራ፤ በመብራት ኃይል፤ በኢትዮጵያ ቡና የ እግር ኳስ ቡድኖች እንዲሁም በየመን አል ሻአብ ቡድን በተከላካይነት መደብ የሚሰለፈው ኳስ ተጫዋች ሰሎሞን መልካሙ አንዳርጋቸው
እለተ ሞት
ዋቢ መጻሕፍትና ሌላ ምንጮች
- ^ አበራ ጀምበሬ፤ «የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የበጎ አድራጎት ድርጅት መመሥረት»፣ አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት (፲፱፻፶፪ ዓ/ም)፤ ገጽ ፹፩-፹፪
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |