የካቲት ፳፯

ከውክፔዲያ

የካቲት ፳፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፯ተኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፪ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፰ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - ጎልድ ኮስት ትባል የነበረችው የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ጋና ተብላ ነጻ ሆነች
  • ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - ቦቅሰኛው ካስየስ ክሌይ በእስልምና ሃይማኖት መሪው ኤልያስ ሙሐመድ አዲስ ስም ተሰጥቶት ሙሐመድ አሊ ተብሎ ተሠየመ።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ