Jump to content

ግንቦት ፲

ከውክፔዲያ

ግንቦት ፲ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፭ ቀናት ይቀራሉ።


  • ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ‘ፈገግተኛው ቡዳ’ በሚል መርሀ-ግብር ሕንድ የመጀመሪያዋን የኑክሊዬር ቦምብ በስኬታማነት አፈነዳች። በዚህ ተግባር በዓለም ስድስተኛዋ ባለ ኑክሊዬር ኃይል ሆነች።
  • ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - ሰሜናዊ ሶማሊያ ከዋናው አገር ተገንጥላ ነጻነቷን አወጀች። ሆኖም ይሄንን ድርጊት ማናቸውም የዓለም ቤተሰብ ዕውቀት አልሰጠውም።
  • ፲፱፻፲፪ ዓ/ም - የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ዳግማዊ ዮሐንስ-ጳውሎስ (የቀድሞው ካሮል ዮሴፍ ዎይቲላ) በፖላንድ ክራካው ከተማ በዚህ ዕለት ተወለዱ።


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ