ከ«የካቲት ፲፫» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
መስመር፡ 3፦ | መስመር፡ 3፦ | ||
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች= |
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች= |
||
*[[1535|፲፭፻፴፭]] ዓ/ም - በዕለተ ረቡዕ [[አህመድ ግራኝ]] ወገራ ላይ የ[[ገላውዴዎስ|ንጉሥ ገላውዴዎስ]]ን ሠራዊት ገጥሞ በ[[ፖርቱጋል|ቡርቱጋል]] ነፍጥ |
*[[1535|፲፭፻፴፭]] ዓ/ም - በዕለተ ረቡዕ [[አህመድ ግራኝ]] ወገራ ላይ የ[[ገላውዴዎስ|ንጉሥ ገላውዴዎስ]]ን ሠራዊት ገጥሞ በ[[ፖርቱጋል|ቡርቱጋል]] ነፍጥ ተመትቶ [[አህመድ ግራኝ]] ሲሞት የተረፈው ሠራዊቱ ተሸንፎ ኮበለለ። |
||
*[[1930|፲፱፻፴]] ዓ/ም - በአጋምሳ ላይ ኢትዮጵያውያን አርበኞች ከፋሺስት [[ኢጣሊያ]] ጋር ውጊያ ገጠሙ። |
*[[1930|፲፱፻፴]] ዓ/ም - በአጋምሳ ላይ ኢትዮጵያውያን አርበኞች ከፋሺስት [[ኢጣሊያ]] ጋር ውጊያ ገጠሙ። |
||
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] በፈነዳው [[አብዮት]]፣ የወጥቶ-እብስ ሠራተኞት የሦስት ቀን አድማቸውን ጀመሩ። በ[አዲስ አበባ]] በየቀበሌው እና በየመንገዱ የሚካሄደው ሽብር ቀጥሎ ዋለ። |
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] በፈነዳው [[አብዮት]]፣ የወጥቶ-እብስ ሠራተኞት የሦስት ቀን አድማቸውን ጀመሩ። በ[[አዲስ አበባ]] በየቀበሌው እና በየመንገዱ የሚካሄደው ሽብር ቀጥሎ ዋለ። |
||
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ከ[[ቻይና]] ሕዝባዊ መንግሥት ልዑካን ጋር [[አዲስ አበባ]] ላይ የዕርዳታ ስምምነት ተፈራረመ። |
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ከ[[ቻይና]] ሕዝባዊ መንግሥት ልዑካን ጋር [[አዲስ አበባ]] ላይ የዕርዳታ ስምምነት ተፈራረመ። |
||
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[አፍሪቃ]]፤ የ[[ካሪቢያን]] እና |
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[አፍሪቃ]]፤ የ[[ካሪቢያን]] እና የ[[ሰላማዊ ውቅያኖስ]] አገሮች የንግድ ሚኒስቴሮች ከ[[አውሮፓ]] የ ኤኮኖሚክ ኅብረት ጋር የንግድ ግንኙነትን ለማጠንከር [[አዲስ አበባ]] ላይ ስብሰባቸውን ጀመሩ። |
||
=ልደት= |
=ልደት= |
በ15:47, 20 ፌብሩዌሪ 2014 የታተመው ያሁኑኑ እትም
የካቲት ፲፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፫ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፰ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፪ ቀናት ይቀራሉ።
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፭፻፴፭ ዓ/ም - በዕለተ ረቡዕ አህመድ ግራኝ ወገራ ላይ የንጉሥ ገላውዴዎስን ሠራዊት ገጥሞ በቡርቱጋል ነፍጥ ተመትቶ አህመድ ግራኝ ሲሞት የተረፈው ሠራዊቱ ተሸንፎ ኮበለለ።
- ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ በፈነዳው አብዮት፣ የወጥቶ-እብስ ሠራተኞት የሦስት ቀን አድማቸውን ጀመሩ። በአዲስ አበባ በየቀበሌው እና በየመንገዱ የሚካሄደው ሽብር ቀጥሎ ዋለ።
- ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የአፍሪቃ፤ የካሪቢያን እና የሰላማዊ ውቅያኖስ አገሮች የንግድ ሚኒስቴሮች ከአውሮፓ የ ኤኮኖሚክ ኅብረት ጋር የንግድ ግንኙነትን ለማጠንከር አዲስ አበባ ላይ ስብሰባቸውን ጀመሩ።
ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፯፻፰ ዓ/ም - ንጉሥ ዓፄ ዮስጦስ አርፈው እራሳቸው ባሠሩት በጎንደርልደታ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ። በህመም ምክንያት ሞቱ ቢባልም፣ በነፍሰ ገዳይ እጅ ታንቀው እንደሞቱ በሰፊው ይታመናል።
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- መርስዔ ኀዘን ወልድ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ” (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |