ከ«የካቲት ፲፫» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
 
መስመር፡ 3፦ መስመር፡ 3፦
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች=
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች=


*[[1535|፲፭፻፴፭]] ዓ/ም - በዕለተ ረቡዕ [[አህመድ ግራኝ]] ወገራ ላይ የ[[ገላውዴዎስ|ንጉሥ ገላውዴዎስ]]ን ሠራዊት ገጥሞ በ[[ፖርቱጋል|ቡርቱጋል]] ነፍጥ ተመቶ [[አህመድ ግራኝ]] ሲሞት የተረፈው ሠራዊቱ ተሸንፎ ኮበለለ።
*[[1535|፲፭፻፴፭]] ዓ/ም - በዕለተ ረቡዕ [[አህመድ ግራኝ]] ወገራ ላይ የ[[ገላውዴዎስ|ንጉሥ ገላውዴዎስ]]ን ሠራዊት ገጥሞ በ[[ፖርቱጋል|ቡርቱጋል]] ነፍጥ ተመትቶ [[አህመድ ግራኝ]] ሲሞት የተረፈው ሠራዊቱ ተሸንፎ ኮበለለ።


*[[1930|፲፱፻፴]] ዓ/ም - በአጋምሳ ላይ ኢትዮጵያውያን አርበኞች ከፋሺስት [[ኢጣሊያ]] ጋር ውጊያ ገጠሙ።
*[[1930|፲፱፻፴]] ዓ/ም - በአጋምሳ ላይ ኢትዮጵያውያን አርበኞች ከፋሺስት [[ኢጣሊያ]] ጋር ውጊያ ገጠሙ።


*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] በፈነዳው [[አብዮት]]፣ የወጥቶ-እብስ ሠራተኞት የሦስት ቀን አድማቸውን ጀመሩ። በ[አዲስ አበባ]] በየቀበሌው እና በየመንገዱ የሚካሄደው ሽብር ቀጥሎ ዋለ።
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] በፈነዳው [[አብዮት]]፣ የወጥቶ-እብስ ሠራተኞት የሦስት ቀን አድማቸውን ጀመሩ። በ[[አዲስ አበባ]] በየቀበሌው እና በየመንገዱ የሚካሄደው ሽብር ቀጥሎ ዋለ።


*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ከ[[ቻይና]] ሕዝባዊ መንግሥት ልዑካን ጋር [[አዲስ አበባ]] ላይ የዕርዳታ ስምምነት ተፈራረመ።
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ከ[[ቻይና]] ሕዝባዊ መንግሥት ልዑካን ጋር [[አዲስ አበባ]] ላይ የዕርዳታ ስምምነት ተፈራረመ።


*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[አፍሪቃ]]፤ የ[[ካሪቢያን]] እና የሰላማዊ ውቅያኖስ አገሮች የንግድ ሚኒስቴሮች ከ[[አውሮፓ]] የ ኤኮኖሚክ ኅብረት ጋር የንግድ ግንኙነትን ለማጠንከር [[አዲስ አበባ]] ላይ ስብሰባቸውን ጀመሩ።
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[አፍሪቃ]]፤ የ[[ካሪቢያን]] እና የ[[ሰላማዊ ውቅያኖስ]] አገሮች የንግድ ሚኒስቴሮች ከ[[አውሮፓ]] የ ኤኮኖሚክ ኅብረት ጋር የንግድ ግንኙነትን ለማጠንከር [[አዲስ አበባ]] ላይ ስብሰባቸውን ጀመሩ።


=ልደት=
=ልደት=

በ15:47, 20 ፌብሩዌሪ 2014 የታተመው ያሁኑኑ እትም

የካቲት ፲፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፫ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፰ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፪ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፴ ዓ/ም - በአጋምሳ ላይ ኢትዮጵያውያን አርበኞች ከፋሺስት ኢጣሊያ ጋር ውጊያ ገጠሙ።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፯፻፰ ዓ/ም - ንጉሥ ዓፄ ዮስጦስ አርፈው እራሳቸው ባሠሩት በጎንደርልደታ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ። በህመም ምክንያት ሞቱ ቢባልም፣ በነፍሰ ገዳይ እጅ ታንቀው እንደሞቱ በሰፊው ይታመናል።

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660
  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ