ሐምሌ ፲፪

ከውክፔዲያ
(ከሐምሌ 12 የተዛወረ)

ሐምሌ ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፪ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፲፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶፬ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፫ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፯፻፸፩ ዓ/ም- የጎጃም መስፍን ደጅ አዝማች ክንፉ አዳም ንጉሥ ሰሎሞንን በነገሡ በዓመት ከአሥር ወር በኋላ ከዙፋናቸው አውርደው አሥረው አቤቶ ተክለ ጊዮርጊስን በቦታቸው አነገሡ።


ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ